እባክዎን በጥንቃቄ ያምብቡ

የ ስራ ውል ስምምነት

የስራ ኮንትራት ቅጥር ውል ከዚህ በውሃላ ሞዴል ተብሎ/ላ ለሚታወቀው/ት

ኖህ ማርኬቲንግና ፕሮሞሽን አገልግሎት



አድራሻ አዲስ አበባ ከተማ ወረዳ 03 የቤት/ቁ 205/ቢ

አሰሪና ሰራተኛ በ ሃገሪቱ የስራ ህጎች ከታች በተዘረዘሩት አንቀጾች መሰረት ለመፈጸም ተስማምተው ይህን ጊዝያዊ የስራ ቅጥር ፈርመዋል።

የተቀጣሪው ( የሞዴሉ/ሏ) ግዴታ


  • በተቀመጠለት ሰሃት እና ጊዜ ለፍቶ ሹት በሰአቱ መገኘት
  • የተቀጣሪውን ድርጅቱንም ሆነ የፋሽን ማስታወቅያ የሚሰራለትን ድርጅት ሚስጥር መጠበቅ
  • የፋሽን ሞዴሉ ገጾቹ በፎቶ ለተለያዩ መርት እና አገልግሎት አቅራቢ ድርጅቶች ለማስታወቅያ ስራ እንዲውሉ ፈቅዶና መርጦ ይሄን ውል ፈርሟል/ች

የተቀጣሪው ግዴታ ( የኖህ ማርኬቲንግ እና ፕሮሞሽን ግዴታ )


  • የፋሽን ፎቶ ሹት ከሚደረግበት አንድና ሁለት ቀን በፊት አስቀድሞ የማሳወቅ ግዴታ አለበት
  • የሞዴሉን ክፍያ ወር በገባ በ 5 ቀናት ውስጥ መክፈል

የ ክፍያ ሁኔታ


ድርጅታችን ኖህ ማርኬቲንግና ፕሮሞሽን አገልግሎት ለፋሽን ፎቶ ሹት ለአንድ ሞዴል በቀን አስፈላጊው የመንግስት ታክስ ተቆርጦበት 400 ብር የሚከፍል ሲሆን ሞዴሉ/ሏ በወር ውስጥ በተነሳው/ችው የቀን ብዛት መጠን ተባዝቶ የሚከፈል ነው።

  • 1 - ቅጥሩ የሚቆይበት ጊዜ ፥- ላልተወሰነ ጊዜ
  • 2 - የሰራተኛው ስራ የሚጀመርበት ቀን
  • 3 - የስራ መደቡ መጠርያ ፥- የፋሽን ሞዴሊስት
    በተጨማሪ እንደስራ ሁኔታ ድርጅቱ/አሰሪው በሚመድበው የተዛማጅ ስራ መደብ ለመስራት ተስማምተዋል።
  • 4 - የስራ ሰአት ፥- እንደ ስራ ሁኔታው
  • 5 - የተጣራ ደሞዝ በቀን ፥- 400 ብር
  • 6 - ሰራተኛው የድርጅቱን የስራ ተወዳዳሪነት ፣ የድርጅቱን ሃላፊዎችና የድርጅቱን ደንበኞች ሚስጥር ለመጠበቅ ተስማምተዋል።
  • 7 - የድርጅቱን የስራ አላማ ቅደም ተከተል እና የመተዳደሪያ ደምብ ለማክበር ተስማምተዋል።